ናይጄሪያ ዲጂታል እኩልነትን ለማስፈን እየጣረች ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ናይጄሪያ የኢንተርኔት አቅርቦት ተደራሽነትን በማሳደግ ፣ድህነትን በመቀነስ እና ዲጂታል ሥራ ፈጠራን በማበረታታት በአፍሪካ እያደገ የመጣው የምጣኔ ሐብት ዕድገት ተጋሪ እንደኾነች ዓለም ባንክ በቅርቡ አስታውቋል። ሀገሪቱ ወንዶች እና ሴቶች እኩል የኢንተኔት አቅርቦት ተደራሽነት እንዲኖራቸው ትኩረት አድርጋ በመሥራት ላይ ትገኛለች። የአሜሪካ ድምጹ ጊብሰን ኤሜካ ከአቡጃ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው አሰናድታዋለች።