ይኸን ተትሎም ኤደን ገረመው ለመሆኑ የሴቶች እና ህጻናትን ጥቃት ከስር ከመሰረቱ ለመቅረፍ ምን ሊደረግ ይገባል? ትላላቹ ሲል የከለላ የልጆች ወሲባዊ ጥቃት መከላከያ መርጃ መስራች ሰላማዊት ሙሴን እና በወጣት ሴት በጎ ፈቃደኞች እና የስርዓተ ጾታ ባለሞያዎች አማካኝነት ከሦስት ዓመታት በፊት የተጀመረው የድረ-ገጽ የመወያያ መድረክ አዲስ ፓወር ሀውስ መስራች ሀና ለማን አነጋግራለች።
Your browser doesn’t support HTML5
ይኸን ተትሎም ኤደን ገረመው ለመሆኑ የሴቶች እና ህጻናትን ጥቃት ከስር ከመሰረቱ ለመቅረፍ ምን ሊደረግ ይገባል? ትላላቹ ሲል የከለላ የልጆች ወሲባዊ ጥቃት መከላከያ መርጃ መስራች ሰላማዊት ሙሴን እና በወጣት ሴት በጎ ፈቃደኞች እና የስርዓተ ጾታ ባለሞያዎች አማካኝነት ከሦስት ዓመታት በፊት የተጀመረው የድረ-ገጽ የመወያያ መድረክ አዲስ ፓወር ሀውስ መስራች ሀና ለማን አነጋግራለች።