በመንግስታቱ ድርጅት ጉባኤ ኢትዮጵያውያንን ያስተሳሰረው መድረክ

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ሳምንት በኒው ዮርክ በተካሄደው 79ኛው የመንግስታቱ ድርጅት ጉባኤ የመክፈቻ ዕለት ከተደረጉ የጎንዮሽ ክንውኖች መካከል የኢትዮጵያውያን የቡና ጠጡ እና የትስስር መድረክ አንዱ ነው። ጉባኤውን ለመሳተፍ ከአለም ዙሪያ የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን ያስተሳሰረ መርሃግብር በትውልደ ኢትዮጵያዊው አብዱ አባጀበል በተመሰረተው 'ኦሲስ ጂማ' ጭማቂ ቤት ተካሂዷል።