ቪድዮ የፕሬዚደንት ባይደንና የአፍሪካ መሪዎች የጋራ ፎቶግራፍ ስነ-ስርዓት ዲሴምበር 16, 2022 Your browser doesn’t support HTML5 ለሦስት ቀናት የተካሄደው የዩኤስ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ትናንት ሐሙስ ሲጠናቀቅ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን እና በደርዘን የሚቆጠሩ የአፍሪካ አገራት መሪዎች በጋራ ፎቶ ተነስተዋል።