የምክትል ፕሬዚዳንትነት ተፎካካሪዎች ክርክር

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚደንት ማይክ ፔንስ እና የዴሞክራቲክ ፓርቲው ዕጩ የካሊፎርኒያዋ ሴኔተር ካመላ ሃሪስ ትናንት ረቡዕ ምሽት ዩታ ግዛት ሶልት ሌክ ሲቲ ውስጥ ክርክር አካሂደዋል።