የቨርጂኒያው ኪዳነ ምህረት ኮሮና እና የአቡነ ፋኑኤል አስተያየት
Your browser doesn’t support HTML5
በቨርጂኒያ ክፍለ ግዛት ኢትዮጵያውያን በብዛት ይኖሩበታልተብሎ በሚታወቀው የአሌክዛንድሪያ ካውንቲ ውስጥ በምትገኘው ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን የኮሮናቫይረስ ሥርጭት በመታየቱ ጉዳት መድረሱ ተነግሯል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5