ትራምፕ እና ባይደን በአሻሚዎቹ ግዛቶች ዘመቻቸውን ቀጥለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

ለኮቪድ 19 ቫይረስ ተጋልጠው ህክምናቸው ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ፣ በዶክተራቸው ከቫይረሱ ነጻ በመሆናቸው ሌሎችን ሊበክሉ አይችሉም የተባሉት ፕሬዚዳንታዊ እጩ ዶናልድ ትራምፕ ወደ ምረጡኝ ዘመቻቸው ለመመለስ የመጀመሪያው ሳምንታቸውን ይዘዋል፡፡