የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ/USAID/ እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም/WFP/፣ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የሚያከናውኑትን የምግብ ርዳታ ሥርጭት በጊዜያዊነት ማቋረጣቸውን አስታውቀዋል፡፡ ለጋሽ ድርጅቶቹ፣ ከዚኽ ውሳኔ ላይ የደረሱት፣ ለርዳታ የገባው እህል ለገበያ በመቅረቡ ነው፤ ብለዋል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ/USAID/ እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም/WFP/፣ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የሚያከናውኑትን የምግብ ርዳታ ሥርጭት በጊዜያዊነት ማቋረጣቸውን አስታውቀዋል፡፡ ለጋሽ ድርጅቶቹ፣ ከዚኽ ውሳኔ ላይ የደረሱት፣ ለርዳታ የገባው እህል ለገበያ በመቅረቡ ነው፤ ብለዋል፡፡