የመጀመሪያዋ ጥቁር አሜሪካዊት ዕጩ ምክትል ፕሬዚዳንት

Your browser doesn’t support HTML5

በመጭው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የዴሞክራቲክ ፓርቲው “ዕጩ ይሆናሉ” ተብለው የሚጠበቁት የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ቢመረጡ ምክትላቸው እንዲሆኑ ሴኔተር ካምላ ሃሪስን በይፋ አጭተዋል። አብረዋቸው እንዲወዳደሩም መርጠዋቸዋል።