የሥልጣን ርክክቡን ሂደት ትረምፕና ሪፐብሊካኖች እያጣጣሉት ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ የትረምፕ አስተዳደር፣ ሰላማዊውን የሥልጣን ሽግግር ለመጀመር አለመፈለጉንና ቁልፍ የሆኑ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት ፣ የጆ ባይደንን የምርጫ ውጤት ለመቀልበስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በህግ ለመፋለም መነሳታቸውን አልተቀበሉትም፡፡ የዋይት ሐውስ ዘጋቢ ፓትሲ ውዳኩስዋራ ዘገባ ይዘናል፡፡