ትረምፕና ባይደን የመጨረሻውን የምርጫ ቅስቀሳ አካሄዱ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና ተፎካካሪያቸው የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የመጨረሻውን የምርጫ ዘመቻቸውን በተወሰኑ አሻሚ ግዛቶች የሚገኙ መራጮችን ድምጽ ለማግኘት ሲዘዋወሩ ከርመዋል፡፡ ይህን አስመልክቶ የቪኦኤው ዘጋቢ ብራየን ፓደን ዘገባ አዘጋጅቷል፡፡