ድምጽ አቶ ርስቱ ከአምባሳደር ማይክል ራይነር ጋር የሰላምና ልማት ጉዳዮች ላይ ተነጋገሩ ኖቬምበር 07, 2019 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ዛሬ ሀዋሳ ውስጥ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር ጋር ክልሉን በተመለከቱ የሳላምና ልማት ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል።