በአሜሪካ እያነጋገረ ያለው በሳምንት አራት የሥራ ቀን ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ሠራተኞች በሳምንት ውስጥ ከአምስት ቀን ይልቅ አራት ቀን 32 ሰዓት ብቻ እንዲሠሩ እና ሦስቱን ቀን እንዲያርፉ ቢደረግ ለአጠቃላይ ደህንነታቸው ጥሩ መሆኑን በቅርብ ጊዜ የተካሄዱ ጥናቶች ያመለክታሉ። ይህ ታዲያ ለንግድ ድርጅቶች ሠራተኞቻቸው በሳምንት አራት ቀን ብቻ እንዲሠሩ ቢፈቅዱ በአምስቱ ቀን ከሚያገኙት የሥራ ውጤት ጋር ሲነጻጸር ያዋጣቸዋል ወይ? የቪኦኤዋ ቬሮኒካ ባልዴራስ ኤግሊሲያስ የሞከሩትን አነጋግራ ዘገባ አጠናቅራለች።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።