የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ለኢትዮጵያ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ዓለማቀፋን ወረርሽኝ የኮቪድ-19 ለመዋጋት ይረዳት ዘንድ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ መስጠቱን አስታወቀ።