የጋዜጠኞች የምርጫ ዘገባ ሥልጠና በአዲስ አበባ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የዘንድሮውን ምርጫ ዴሞክራሲያዊነት ለማገዝ የሚያስችል የመገናኛ ብዙሃን ሥልጠናዎች በመላ ሀገሪቱ ለመስጠት መዘጋጀቱን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኢምባሲ ይፋ አደረገ።