በኢትዮጵያ በሴቶች ላይ የሚፈፀም ሁከትን መከላከል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለማስቆም ያለሙ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞች በስፋት መካሄድ እንዳለባቸው ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ አስተያየታቸውን የሰጡት ወጣት ተማሪዎች ተናግረዋል።