የባይደን አሸናፊነት የተረጋገጠበት ሂደትና በምክር ቤቱ ህንጻ የተካሄደው አመጽ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይድ ስቴትስ ምክርቤት ባለፈው ህዳር የተካሄደው የአሜሪካው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸናፊ ዴሞክራቱ ጆ ባይደን መሆናቸውን ማረጋገጫ ሰጥቷል፡፡