ድምጽ የአሜሪካና የዓለም የጤና ድርጅት ፍጥጫ ኤፕሪል 08, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 ዩናይትድ ስቴትስ ለዓለም የጤና ድርጅት የምሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ልትቆርጥ እንደምትችል ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ አስጠንቅቀዋል።