ብሊንክን የአሜሪካ ውጭ ጉዳዮ ሚኒስትር ሆኑ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ እንደራሴዎች ምክር ቤት በትናንትናው እለት፣ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን እንዲመሩ ያጯቸውን አንተኒ ብሊንከንን ሹመት አጽድቋል፡፡