ዴሞክራቶች ፅንስ የማቋረጥ መብትን ሕጋዊ ማድረግ አልቻሉም

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ የዲሞክራቲክ ፓርቲ ሕግ አውጪዎች ፅንስ የማቋረጥ መብትን ሕጋዊ ለማድረግ የሚያስፈልገውን ርምጃ ረቡዕ ዕለት ማሳለፍ ሳይችሉ ቀርተዋል። ምርጫው ያስፈለገው ከ50 ዓመት በፊት “ሮ ቪ ዌድ” በመባል የሚታወቀው የፍርድ ሂደት ሴት ልጅ ያለመንግሥት ክልከላ ፅንፅ ማቋረጥ እንድትችል ከተወሰነ ወዲህ፣ ጠቅላይፍርድ ቤት ውሳኔውን ለመገልበጥ መዘጋጀቱን የሚያሳዩ ምልክቶች በመታየታቸው ነው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ይከታተሉ።