ሂለሪ ክሊንተን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ በኋላ የተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ

Your browser doesn’t support HTML5

ሂለሪ ክሊንተን ባለፈው ኅዳር ወር በተካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ በተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ ለመሸነፋቸው የራሳቸውም ኃላፊነት እንዳለበት ገልፀዋል።