የብሊንከን የአፍሪካ ፖሊሲ ንግግር

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪካ የአምስት ቀናት ጉብኝት እያደረጉ ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን ዋና አጋር እንደሆነች በሚነገረው ናይጀሪያ ቆይታቸው ወቅት የባይደንን አስተዳደር የአፍሪካ ፖሊሲ ያካተተ ንግግር አድርገዋል።