በኒጀር የተገደለው አሜሩካዊ ወታደር ባለቤት በፕሬዚዳንት ትራምፕ ማዘኗን ገለጸች

Your browser doesn’t support HTML5

ያዝነው ወር ኒጀር ውስጥ የተገደለው አሜሩካዊ ወታደር ባለቤት ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለማጽናናት በስልክ ባነገሯት ወቅት የሟቹን ባለቤትዋን ስም “ላ ዴቪድ ጆንሰንን ለማስታወስ ሲንተባተቡ በመስማቴ የባሰ እንዳልቀስ አድርጎኛል” ስትል ዛሬ ተናግራለች።