በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ አዲስ አበባ ናቸው
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ሱዳን የሰላም ጉዳይ ሁላችንም አንድ ድምፅ ሊኖረን ይገባል ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5