ድምጽ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚታየው ግጭት እንዲያበቃ ተጠየቀ ጃንዩወሪ 08, 2020 መስፍን አራጌ Your browser doesn’t support HTML5 በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚታየው ግጭት እንዲያበቃ የደሴ ነዋሪዎች ጠይቀዋል።