ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የአንድ ተማሪ ህይወት አለፈ
Your browser doesn’t support HTML5
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በአንድ ተማሪ ላይ ትላንት ደርሷል በተባለ ጉዳት ህይወቱ ማለፉ ተነግሯል።
የተማሪው ህይወት ማለፉን የገለፁልን የዩቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሥራት አፀደወይን ናቸው።
Your browser doesn’t support HTML5