ዩኤንኤችሲአር ኢትዮጵያ በኮቪድ-19 ውስጥ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ስደተኞችን ከኮቪድ 19 ለመከላከል ተገቢ ያላቸውን እርምጃዎች እየወሰደ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሺነር/ዩኤንኤችሲአር/ የኢትዮጵያ ቢሮ አስታውቋል። ወረርሽኙ ባሳደረው ተፅዕኖ ምክንያትም አንዳንድ ሥራዎቹን ማቆሙን አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5