የተመድ ኮሚሽነር በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል ያለው ሰብአዊ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የገለፁት የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ የቴሌኮሙኒኬሽን እና የባንክ አገልግሎት መቋረጥም ሁኔታውን እንዳባባሰው ገልጸዋል።