የመንግሥታቱ ጠቅላላ ጉባዔ የዛሬ ውሎና ሌሎች ዐበይት ትኩረት የሰጣቸው ጉዳዮች

Your browser doesn’t support HTML5

አራተኛ ቀኑን ላስቆጠረው 77ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ወደ ኒው ዮርክ እናቅና!

ባልደረባችን ሃብታሙ ስዩም፣ ከአሉላ ከበደ ጋር የጉባዔውን የዛሬ ውሎ እና ሌሎች ዐበይት ርዕሶች አንስተው ይወያያሉ።