የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በኒው ዮርክ ተጀምሯል

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በዛሬ እለት በኒው ዮርክ ተጀምሯል።

በሳምንቱ መጨረሻ በከተማው የደረሰውን ፍንዳታ ተከትሎ የፀጥታው ጥበቃው በከተማዋ ተጠናክሯል።

የዓለም መሪዎች በጉባዔ ለመሳተፍ ወደ ከተማው እየገቡ ነው።

በሦርያ ያለው ግጭትና የስደተኞች ቀውስ የጉባዔ ዋና አጀንዳዎች መሆናቸው ታውቋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በኒው ዮርክ ተጀምሯል