አዲስ አበባ —
በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባዔ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የዓለም ታዳጊ ሃገሮች ምጣኔ ኃብታዊ ድቀትን እንዳያስፋፋ ዓለማቀፋዊ የዕዳ ክፍያ ሥምምነት ምክረ ሃሳብ አቀረበ። የእነዚህ ሃገሮች የውጭ ዕዳ ክፍያቸው ክ2.6 እስከ 3.4 ትሪሊየን ዶላር ድረስ ሊያሻቅብ እንደሚችልም ይተመናል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባዔ