ተመድ በሮሒንግያ ሙስሊሞች ስደት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ምዕራባዊ ሚያንማር ውስጥ በተቀሰቀሰውና ወደ 4መቶ ሺህ የበሮሒንግያ ሙስሊሞች፣ ድንበር አቋርጠው ወደ ባንግላዴሽ እንዲሰደዱ ያስገደደውን ቀውስ በተመለከተ፣ የተመድ የፀጥታው ጥበቃ ምክር ቤት በዚህ ሳምንት ውስጥ አንድ አስቸኳይ ስብሰባ እንደሚያካሂድ ተገለጸ።