በዩክሬን የተፈጸሙት የጦር ወንጀሎች እና ምርመራው

Your browser doesn’t support HTML5

የዩክሬን ባለሥልጣናት ተጠያቂዎችን ከሕግ ፊት ለማቅረብ ዘመኑ ባፈራቸው ቴክኖሎጂዎች በመታገዝ እና በዓለም አቀፍ ባለሞያዎች እርዳታ በስፋት መፈጸማቸው የተነገሩትን የጦር ወንጀሎች የሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ለማሰባሰብ ሩጫ ይዘዋል። ቁጥራቸው ከሃምሳ ሺ በላይ የሚደርሱ የፖሊስ መኮንኖች የዩክሬንን ሉአላዊነት ለማስከበር በውጊያ ተሰማርተዋል። ትግላቸው ታዲያ የሩስያን ወረራ መመከት ብቻ አይደለም። ወንጀሎችን፣ በተለይም ደግሞ የጦር ወንጀሎችን የመመርመር ሥራም ይጨምራል።

ሙሉ ዘገባውን ከዚህ ይከታተሉ።