የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸው ወቅት አጠቃላይ የፓርኩ እንቅስቃሴ ገለፃ የተደረገላቸው ሲሆን ሁለት ኩባኒያዎችን የምርት ሂደት ተዘዋውረው ቃኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ባለፈው ዓመት በኬንያ ባደረጉት ጉብኝት በሀገሮቹ መካከል ያለው የኢኮኖሚ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ መስማማታቸው ይታወሳል።