ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የሚያስከስስ እና ከሥልጣን የሚያስነሳ ጥፋት ፈፅመው እንደሆነ በተወካዮች ምክር ቤቱ የተጀመረውን ምርመራ ተቋማዊ ቅርፅ ለማስያዝ የታሰበ ድምፅ ትናንት በእንደራሴዎቹ ተሰጥቷል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
የሁለቱም ፓርቲዎች እንደራሴዎች ወገን ለይተው ነው ድምፅ የሰጡት።
የምርመራው ሂደት ከእንግዲህ በአደባባይ እንደሚቀጥል አፈ ጉባዔዋ ናንሲ ፔለሲ አስታውቀዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የትራምፕ ጉዳይ በይፋ ይመረመራል