ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢራን የዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች በሚገኙባቸው የኢራቅ የጦር መደቦች ላይ የሚሳየል ጥቃት ካደረሰች በኋላ ዛሬ ረፋድ ላይ ከዋይት ሃውስ የተናገሩት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ አንደበታቸው በአመዛኙ የተለሳለሰ ነበር።
Your browser doesn’t support HTML5