የትራምፕ ጉዳይ በይፋ ይመረመራል
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የሚያስከስስ እና ከሥልጣን የሚያስነሳ ጥፋት ፈፅመው እንደሆነ በተወካዮች ምክር ቤቱ የተጀመረውን ምርመራ ተቋማዊ ቅርፅ ለማስያዝ የታሰበ ድምፅ ትናንት በእንደራሴዎቹ ተሰጥቷል።
Your browser doesn’t support HTML5