ምክር ቤቱ ትራምፕ ለሁለተኛ ጊዜ እንዲከሰሱ ወሰነ
Your browser doesn’t support HTML5
በዴሞክራቲክ ፓርቲ በላይነት ሥር ያለው የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት፣ ትላንት ረቡዕ፣ ፕሬዚዳንት ትራምፕ እንዲከሰሱ ወስኗል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5