ምክር ቤቱ ትራምፕ ለሁለተኛ ጊዜ እንዲከሰሱ ወሰነ

Your browser doesn’t support HTML5

በዴሞክራቲክ ፓርቲ በላይነት ሥር ያለው የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት፣ ትላንት ረቡዕ፣ ፕሬዚዳንት ትራምፕ እንዲከሰሱ ወስኗል፡፡