ድምጽ አሜሪካና ብረት ኦገስት 07, 2019 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሰሞኑን በመደዳ የተኩስ ጥቃቶች 31 ሰው የተገደለባቸውን የማዕከላዊ ምዕራቧን ኦሃዮ ከተማ ዴይተንና የደቡቧን ቴክሳስ ግዛት ኤል-ፓሶን ዛሬ፣ ነኀሴ 1/2011 ዓ.ም. እየጎበኙ ናቸው።