አሜሪካና ብረት

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሰሞኑን በመደዳ የተኩስ ጥቃቶች 31 ሰው የተገደለባቸውን የማዕከላዊ ምዕራቧን ኦሃዮ ከተማ ዴይተንና የደቡቧን ቴክሳስ ግዛት ኤል-ፓሶን ዛሬ፣ ነኀሴ 1/2011 ዓ.ም. እየጎበኙ ናቸው።