የሪፖብሊካን ጠቅላላ ጉባኤ በትራምፕ ንግግር ተጠናቀቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ትረምፕ፣ በትናንትናው ምሽት በዋይት ሀውስ በስተደቡብ ባለው መስክ ላይ በተሰበሰቡ 1ሺ 500 ሰዎች ፊት ሆነው ባሰሙትን ንግግር፣ የመጨረሻውን የሪፖብሊካን ጠቅላላ ጉባኤ ዘግተዋል፡፡