ኢትዮጵያውያን ችግኞችን በመትከል የዓለም ክብረ-ወሰን ሰበሩ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያውያን በአንድ ቀን ሁለት መቶ ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል የዓለም ክብረ-ወሰን ሰብረዋል።