ድምጽ አምስት ቢሊዮን ችግኝ እንደሚተከል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ ጁን 04, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 ባለፈው ዓመት የተተከለውን አራት ቢልዮን ችግኝ ክብረወሰን ይሰብራል በተባለ ዘመቻ በዚህ ዓመት አምስት ቢሊዮን ችግኝ እንደሚተከል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።