የህወሓት መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

የተዘጉ መገናኛ ብዙሃንና የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲከፈቱ እንዲሁም የታሰሩ ፖለቲከኞች ይፈቱ ሲል ህወሓት ጠይቋል። ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ ሃገርን ከመፍረስ ለማዳን ሁሉን አቀፍ ሃገራዊ መድረክ እንዲጠራ ጠይቋል።