ድምጽ "በኢህአዴግ በውኅደት ስም አዲስ ፓርቲ እየተፈጠረ ነው" ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ኖቬምበር 25, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 "በኢህአዴግ በውኅደት ስም አዲስ ፓርቲ እየተፈጠረ ነው" ብለዋል፤ የህወሓት ሊቀ መንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል:: ህወሓት አስቸኳይ ጉባዔ እንደሚጠራም ገልፀዋል::