የህወሓት መሪዎች እና የቀድሞ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጉዳይ ሊታይ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በህወሓት መሪዎችና የቀድሞ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት እንዲሁም ወታደራዊ መኮንኖች ላይ በአጭር ጊዜ ውስጥ መደበኛ ክስ የሚከፈት መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5