ድምጽ ምርጫ በትግራይ ክልል ሜይ 22, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ ሦስት ፓርቲዎች በክልሉ ምርጫ ካልተካሄደ ሕጋዊ መንግሥት ስለማይኖር ለዚህ ክስተት መፈጠር ተጠያቂውም የክልሉ መንግሥትና ገዢው ፓርቲ ናቸው ብለዋል።