ምርጫ በትግራይ ክልል
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ ሦስት ፓርቲዎች በክልሉ ምርጫ ካልተካሄደ ሕጋዊ መንግሥት ስለማይኖር ለዚህ ክስተት መፈጠር ተጠያቂውም የክልሉ መንግሥትና ገዢው ፓርቲ ናቸው ብለዋል።
Your browser doesn’t support HTML5