ምርጫ በትግራይ ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ ሦስት ፓርቲዎች በክልሉ ምርጫ ካልተካሄደ ሕጋዊ መንግሥት ስለማይኖር ለዚህ ክስተት መፈጠር ተጠያቂውም የክልሉ መንግሥትና ገዢው ፓርቲ ናቸው ብለዋል።