የህወሓት የገንዘብና የኢንዱስትሪ ተቋማት የባንክ ሂሳብ መታገድ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ 34 የህወሓት የገንዘብና የኢንዱስትሪ ተቋማት የባንክ ሂሳብ ማሳገዱ ተገልጿል። የተቋማሩን ሀብት የሚጠብቅ አስተዳዳሪ እንደሚሾምም ተገልጿል።