ጅማ ውስጥ ግለሰቦች በህገወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ መያዛቸውን ከንቲባው አስታወቁ

Your browser doesn’t support HTML5

በጅማ ከተማ የህወሓትን ተልዕኮ ለማስፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 26 ግለሰቦች ታሰሩ ሲሉ የከተማው ከንቲባ አስታወቁ።