ጥምቀትን በውሃ ላይ
Your browser doesn’t support HTML5
ከባህር ዳር ከተማ በጣና ሃይቅ ላይ በመጓዝ የአባይና ጣና መገናኛ በሆነችው በደብረማሪያም ገዳም የጥምቀት በዓል የሚከበረው በሃይቁ ላይ በታንኳና ጀልባ በመንሸራሸር ነው።
Your browser doesn’t support HTML5