"በፌደራል ደረጃ ህጋዊ መንግሥት የለም" - ህወሓት
Your browser doesn’t support HTML5
በህዝብ ተወካዮች ምክርቤትና በፌደሬሽን ምክር ቤት እንደራሴ ሆነው የቆዩ አባላቱ ከዛሬ ጀምሮ እንደለሚለቁ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5